የትምህርት አስተዳደር ሥርዐት

ለምን የእኛን የትምህርት አስተዳደር ሥርዐትን ይመርጣሉ?
የትምህርት አስተዳደር ሶሉሽናችን፤ የትምህርት ተቋማትን ፍላጎቶች ለማሟላት የተነደፈ ሁሉን አቀፍ መፍትሔ ነው። ስለሆነም፡-
ሁሉም በአንድ ሥርዐት ማስተዳደሩ፤
ሊለካ የሚችልና ወጪ ቆጣቢ፤ እንዲሁም እየተገለገሉበት የሚከፍሉት መሆኑ፤
በክላውድ ላይ የተመሠረተ፣ በማንኛውም መሳሪያዎች ላይ እንከን የለሽ ትሥሥር መፍጠር መቻሉ፤
ኢትዮጵያ ላይ ያተኮረና አካባቢያዊ ፍላጎቶችን ማሟላት የሚያስችል መለያዎች መኖሩ፤
በTelecloud የጎለበተ፣ ደኅንነቱ የተጠበቀና አስተማማኝ መሆኑ፤
በየጊዜው ሒደቱን የሚከታተሉ የባለሞያዎች ድጋፍ መኖሩ ተመራጭ ያደርገዋል።
ቁልፍ ባሕርያትና ጥቅሞች
ለት/ቤት አስተዳደርና መምህራን፡–
የአስተዳደር ቅልጥፍናን ያሻሽላል፡ ምዝገባ፣ መዝገብ መያዝና ሪፖርት አውቶሜት ለማድረግ፤
የላቀ የዳታ አስተዳደር፡ መረጃዎች በአንድ ማዕከል በማድረግ የተሻለ የሥራ ግንዛቤን ለመስጠት፤
የተሻሻለ ኮሙኒኬሽን፡ ከተማሪዎችና ከወላጆች ጋር ተግባቦት/ኮሙኒኬሽን ለመፍጠር፤
የተሳለጠ የፋይናንስ አስተዳደር፡ ክፍያ መሰብሰብን፣ በጀት ማውጣትንና የሒሳብ አያያዝን ለማቅለል፤
ወጪ ቆጣቢና ሊስፋፋ የሚችል፡ በክላውድ ላይ የተመሠረተ፣ የአይ.ቲ ወጪን በመቀነስ በቀላሉ ለማስፋፋት/ለማሳደግ ያስችላል፤
የጊዜ ሰሌዳን ለማስተዳደር፡ የትምህርት ክፍለ ጊዜ መርሐ ግብርን በቀላሉ ለመንደፍ፤
ሀብትን ለማስተዳደር፡ የሰው ኃይልን፣ ቤተ መጻሕፍትንና የእቃ ግምጃ ቤት መሳሪያዎችን ይቆጣጠራል፡፡
ለተማሪዎች፡-
እንከን የለሽ የመረጃ ተደራሽነት፡ የፈተና ውጤት፣ አሳይመንት፣ ክፍለ ጊዜንና ማስታወቂያዎችን በቀላሉ ለማግኘት፤
ተግባቦትን ለማሻሻል፡ በአስተማሪዎችና ተማሪዎች መካከል የተሻለ ተግባቦት እንዲኖር፤
ግላዊ ትምህርት፡ ለግል የተዘጋጀ ትምህርትን በዳታ/በመረጃ ላይ በመመሥረት እይታዎችን ይደግፋል፤
ተሳትፎን ለመጨመር፡ የበለጠ አሳታፊና መስተጋብር ያለው የመማሪያ አካባቢን ይፈጥራል።
ለወላጆች፡-
የተሻሻለ እይታ፡ የልጆቻቸውን የትምህርት ለውጥ፣ ት/ቤት መገኘትና የት/ቤት መስተጋብሮችን በቅጽበት ለማግኘት፤
እንከን የለሽ ትሥሥር፡ ከመምህራንና ትቤት አስተዳዳሪዎች ጋር ቀላልና መልካም ተግባቦት እንዲኖር ለማስቻል፣
ለክፍያ ያለው ምቹነት፡ ደኅንነቱ የተጠበቀና ምቹ በሆነውን ቴሌብርን በመጠቀም የት/ቤት ክፍያዎችን በየትኛውም ቦታ ለመክፈል ያስችላል፤
ተሳትፎን መጨመር፡ ወላጆች በልጆቻቸው ትምህርት ላይ የላቀ ተሳትፎን እንዲኖራቸው ያሳድጋል።
ከቴሌብር ጋር ያለው ትስስር፡ ሲስተሙ ከቴሌብር ጋር ያለው የተሳሰረ በመሆኑ ለትምህርት ቤት ክፍያ ምቹ እና አስተማማኝ ሲሆን፣ በኢትዮ ቴሌኮም ቴሌክላውድ የተደገፈ ነው፡፡
የትምህርት አስተዳደር ሥርዐት ዋጋ ዝርዝር
ቋሚ ዓመታዊ ክፍያ: 47,500 ብር
የተማሪዎች ቁጥር: ያልተገደብ
ከቅድመ ደረጃ እስከ 12ኛ ክፍል
ቋሚ ዓመታዊ ክፍያ: 55,000 ብር
የተማሪዎች ቁጥር: ያልተገደብ
ከቅድመ ደረጃ እስከ 12ኛ ክፍል
ቋሚ ዓመታዊ ክፍያ: 50,000 ብር
የተማሪዎች ቁጥር: ያልተገደብ
የዶርም፣ ምግብና ትራንስፖርት አገልግሎት
ቋሚ ዓመታዊ ክፍያ: 75,000 ብር
የተማሪዎች ቁጥር: ያልተገደብ
የዶርም፣ ምግብና ትራንስፖርት አገልግሎት
ቋሚ ዓመታዊ ክፍያ: 250,000 ብር
የተማሪዎች ቁጥር: ያልተገደብ
ቋሚ ዓመታዊ ክፍያ: 50,000 ብር
የተማሪዎች ቁጥር: ያልተገደብ
ቋሚ ዓመታዊ ክፍያ: 87,500 ብር
የተማሪዎች ቁጥር: ያልተገደብ
ቋሚ ዓመታዊ ክፍያ: 1,500,000 ብር
የተማሪዎች ቁጥር: ያልተገደብ
ቋሚ ዓመታዊ ክፍያ: 35,000 ብር
ለመንግስት ትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርሲቲዎች በስተቀር)
ቋሚ ዓመታዊ ክፍያ: 25,000 ብር
ለመንግስት አዳሪ ትምህርት ተቋማት
ቋሚ ዓመታዊ ክፍያ: 55,000 ብር
ለግል ትምህርት ተቋማትና ዩኒቨርሲቲዎች